የሲዳማ ብሄራዊ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ለመ/ቤቱ ለሥራ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተገለጸውን እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት ለመ/ቤቱ ለሥራ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተገለጸውን እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል የፈርኒቸር እቃዎችን በድጋሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን የሶፍት ዌር እና የሲስተም አቅርቦትና ዝርጋታ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍ/ቤት በ2018 ዓ.ም በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊያሰራ ላቀደው የውጭ ካፌ እና የላንድስኬፕ ስራ ለማሠራት ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ2018 በጀት ዓመት በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሊያሠራ ላቀደው የሕንጻ እድሳት ሥራ ለማሠራት ሕጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል።