Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት
  • Address ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0462125584
  • Website
  • Deadline24 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-24 00:00:00
  • Categories Furniture And Furnishing

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል የፈርኒቸር እቃዎችን በድጋሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያ 04/2018

 

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል የፈርኒቸር እቃዎችን በድጋሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

  1. በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው፣ የዘመኑን ግብር የገበሩ
  2. ቫት /VAT/ ተመዝጋቢነት ሰርተፊኬት ያለው
  3. የግብር ከፋይ /TIN/ መለያ ቁጥር ያለው
  4. የዕቃና የአገልግሎት አቅራቢነት ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶች
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1- 4 የተጠቀሰውን ማስረጃዎች ኦርጅናልና ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በሲዳማ ልል ገቢዎች ባለሥልጣን ስም በተከፈተው አካውንት ቁጥር 100034760202 ላይ ገቢ በማድረግ ሲዳማ ልል ጠቅላይ /ቤት ቢሮ ቁጥር 230 ስሊፕ ይዛችሁ በመምጣት ሠነዱን መውሰድ ይቻላል
  7. ተጫራቾች ለሚያቀርቡት የጨረታ ዋጋ ማስከበሪያ CPO /Bid Bond/ 90ቀን ለያንዳንዱ ሎት 10,000 ብር በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም በማሠራት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የፋይናሻል ዶከመንት ኦርጂናል 1 እና 2 ኮፒ በተለያየ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ ለጨረታ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ተት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም ቴክኒካል ዶክመንት ኦርጂናል 1 እና ኮፒ 1 በተለያየ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  1.  ጨረታው 11ኛው ቀን ከቀኑ 830 ሰዓት ተዘግቶ 845 ሰዓት ላይ ተጫራቾች / ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ዕለቱ በዓል / የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተገለጸው ሰዓትና ቦታ ይከፈታል።
  2.  /ቤቱ ለናሙና የሚፈልጋቸው ዕቃ ከጨረታው ሰነድ ጋር የሚገለጽ ሲሆን ተጫራቾች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለተጠየቀው ዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3.  የጨረታ እሸናፊ ዕቃውን በራሱ ወጪ አጓጉዞ መጋዘን ማስገባት ይኖርበታል፡፡
  4.  የጨረታው አሸናፊ በጨረታ መመሪያ መሠረት የጨረታ አሸናፊነቱ በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡ መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

በለጠ መረጃ ጊዜያዊ ስልክ ቁጥር 046 2125584/0939126096 ይደው፡፡

 

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅ ፍርድ ቤት

Save Tender