Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት
  • Address ጅማ ዞን : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0917946869
  • Website
  • Deadline29 Jan 2019, 5:30 PM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Priceብር 200 (ሁለት መቶ)
  • opening dateጨረታው የሚከፈትበት ቀን 20/1/2019 ሰዓት 3:00
  • Categories Cleaning & Janitorial , Electrical And Electromechanical , Office Supplies And Services

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት የ2019 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና ቆሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የፅዳት መሳሪያዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የደንብ ልብስ እና የመኪና ጎማዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት የ2019 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና ቆሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የፅዳት መሳሪያዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የደንብ ልብስ እና የመኪና ጎማዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት ተጫራቾች ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለው እንዲሁም የ2019 ፈቃድ የሳደሰ በጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በመቅረብ ይኖረበታል።

ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናቶች የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) በመከፈል የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ።

ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ) በሲፒአ ማስያዝ ይኖርባቸዋል። ቫት ተመዛጋቢ ስለመሆኑ መሰረጃ ማቅረብ ይኖርበታል።

(TIN Number) ቲን ነምበር ተመዝጋቢ ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ ይኖረበታል።

ጨረታው አየር ላይ የሚዉለው 3/13/2018 እስከ 19/1/2019 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ይሆናል።

ጨረታው የሚዘጋበት ቀን 19/1/2019 11:30 ሰዓት ይሆናል።

ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 20/1/2019 ሰዓት 3:00 ሆኖ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል።

ማሳሰቢያ - መ/ሪያ ቤቱ ሌላ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር መስፍን ብራኑ: 0917946869/0917746327

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የጮራ ቦቶር ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት

Save Tender