The Somali Regional State, RAASO TVET College invites Bidders to bid for the
The Somali Regional State Awbarre TVET College invites Bidders to bid for the
በሸገር ከተማ በገላን ክፍለ ከተማ የገላን ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በገላን ወረዳ አስተዳደር ስር ላሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ፡- የቢሮ የጽህፈት መሳሪያዎችን፡ የቢሮ ፈርኒቸር እቃዎችን፡ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን፣ የጽዳትና አላቂ የቢሮ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳደር የሁሩሙ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙት ሴክተር መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል፡ የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች የፈርኒቸር ዕቃዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ እና የተለያዩ የመኪና ጎማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በሎት-5 የሁርስስ እና የቤል ትራከተር ከሞተር ውጭ የሆኑ መለዋወጫ ዕቃዎች እና የሞተር ከፍል መለዋወጫ
በሸገር ከተማ አስተዳደር በገላን ጉዳ ከፍለ ከታማ የዳስቲ ወረደ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሲከተር መ/ቤቶች ለማዘጋጃ ቤቱ ለ2019 በጀት ዓመት የሚውሉ የተለያዩ አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎች፥ የሰራተኛ ደንብ ልብሶች፣ የዕዳት ዕቃዎች፣ ኤሌትሮኒክስ ዕቃዎች እና የቢሮ ፈርኒቸሮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢት/ክ/መ/ በጌዴኦ ዞን የቡሌ ከተማ አስተዳደር ቡሌ ማዘጋጃ ቤት በቁጥር ቡ/ማ/1606/218/ በቀን 15/12/2018 ዓ/ም ግልጽ ጨረታ እንዲወጣ በደብዳቤ የቡሌ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤትን በጠየቁት ጥያቄ መሠረት ከተማ ውስጥ የመንገድ መብራት ፖል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ጽ/ቤት ሎት 1 አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን፣ ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት 3 ሞተር ሣይከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በባሌ ዞን የሮቤ ከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ ኤሌክትሮኒከስ፣ ፕላስቲክ መገጣጠሚያዎች፣ ጂአይ መገጣጠሚያዎች፣ የፕላስቲክ ቧንቧዎች፣ የመኪና ጎማዎችና መለዋወጫ፣ የሰራተኛ የደንብ ልብስ እና የውሃ ጥራት መጠበቂያ ኬሚካሎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የኤሌክትሮ-ሜካኒካል እቃዎች እና መለዋወጫ መሳሪያዎች አቅርቦት ግዥ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርበታል፦
በአሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳደር በምዕራብ አርሲ ዞን የሲራሮ ወራዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች 1ኛ ዙር ግዥ ለ 1ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ሰነድ በ2019 የበጀት ዓመት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ማለትም፦
Finchaa Sugar Factory has allocated a budget towards the cost of goods.
በማዕከላዊ /ኢ/ከ/መንግስት የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የማህበረሰብ ቴሌቪዢን ለማስጀመር የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ እቃዎች ግዢን ለመፈጸም ተጫራቾችን ለማወዳደር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለወረዳው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ ሞተር ሳይክሎች፣ የመኪና እና የሞተር ጎማዎች፣ የህንፃ መሳሪያ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ውሃ ዕቃዎች፣ የመኪና እስፔርፓርቶችና የእንሰሳ መድሀኒቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰላም ፀጥታ ቢሮ በ2019 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በምዕራብ ወለጋ ዞን የሰዮ ኖሌ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በወረዳው ስር ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተለያዩ የጽህፈትና ጽዳት፣ ኤሌክትሮኒክስ ፈርኒቸር፣ የሞተር ብስክሌትና የመኪና ጎማዎች፣ የግንባታ ዕቃዎችን፣ የደንብ ልብስ፣ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት።
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በምሥራቅ ወለጋ ዞን በጎቡ ሰዮ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም ለተለያዩ ሴክተሮች የሚውሉ የቢሮ ዕቃዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በሸገር ከተማ ሱሉልታ ከ/ከተማ የወሰርቢ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት ለሚገኙ ሴክተሮች የጽህፈት መሣሪያዎች፡- አላቂ ፣የጽዳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር መመሪያ Bidders instruction
በኢሉባቦር ዞን አልጌ ሣቺ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በባሌ ዞን በአጋርፋ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች የሚያገለግሉ መሳሪያዎች፤ ቶነሮች ፣ ቋሚና አላቂ ዕቃዎች ፣የጽዳት እቃዎች ፣ የተለያዩ የኤሌከትሮኒከስ እቃዎች ፣ ፈርኒችር፣ የግንባታ እቃዎችን ፣ የመኪና ጎማዎችንና፣ የሰራተኛ የደንበ ልብስ እና የስልጠና እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡