በምዕራብ አርሲ ዞን በዶዶላ ወረዳ መስተዳደር የዶዶላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተገለፁትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የዶዶላ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 የበጀት ዓመት ለማዘጋጃ ቤት አስፓልት ዳር የመንገድ መብራት ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በምዕራብ አርሲ ዞን በዶዶላ ወረዳ መስተዳደር የዶዶላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከዚህ በታች የተገለፁትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡