Tender Detail

Tender Details


በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት በ2018 የበጀት አመት 1ኛ ዙር ለገላን ማስገባት ክ/ከተማ ለመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚውሉ የተለያዩ፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን /ከተማ //ቤት 2018 የበጀት አመት 1 ዙር ለገላን ማስገባት /ከተማ ለመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚውሉ የተለያዩ፡

  • የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ዕቃዎች
  • የመኪና እና ማሽነሪ ጎማዎች
  • ፈርኒቸር (ቋሚ ዕቃዎች)
  • ለቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ የሚያገለግሉ መሣሪያዎች
  • ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች (ቋሚ ዕቃዎች)
  • የደንብ ልብሶች አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈለልግ እና
  • ለክ/ከተማ አገልግሎት የሚውሉ ኮድ-3 አውቶሞቢልና ኮድ-3 ፒካፕ(pik-up) መኪና በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለጸውን መመሪያ መረጃዎች በማቅረብ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
  1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
  2. አቅራቢዎች ዝርዝር ተርታ የተመዘገቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ምስክር ወረቀት ያለው፣
  3.  ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/Tin/ተመዝጋቢ የሆነ።
  4. የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ከሊራንስ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይ የስራ ቀናት እና በስራ ሰዓ ለያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 2000.00 (ሁለት ) ብር በገላን /ከተማ ገቢዎች ባለስልጣ /ቤት በመክፈል ሰነዱን ከገላን /ከተማ //ቤት መውሰድ ይችላሉ ፡፡
  6. ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን የዋጋ ማቅረቢያ ዝርዝር (ሰነድ) ዋና እና ኮፒ ለየብቻ በታሽገ ኤንቨሎፕ በፖስታ/ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በገላን /ከተማ //ቤት ባዘጋጀነው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል።
  7. ጨረታው 16ኛው ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ (ተዘግቶ) ልክ በዚሁ ቀኑ 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በገላን /ከተማ //ቤት ውስጥ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል። ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የማይገኙ ከሆነ ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም፡፡
  8.  ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ተጫራቾች ጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10% በማስያዝ ውል መዋዋል ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10.  ተጫራቾች የጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ ውል ካልፈፀሙና የውል ማስከበሪያ ካላስያዙ የጨረታ ማስከበሪያ ለመንግስት ገቢ ይሆናል
  11.  ማንኛውም ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተገለፀው መሰረት የተጫረተበት ዕቃ ናሙና /Sample/ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  12.  ማንኛውም ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በጨረታው ሰነድ ላይ የተገለጹትን ማንኛውንም ሁኔታዎች መለወጥ ወይም ማሻሻል ወይም ጨረታውን ትቻለሁ ማለት አይችልም፡፡
  13.  የመወዳደሪያ በጨረታ ሰነዱ በተዘረዘረው መሠረት ተሞልቶ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  14.  /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15.  ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 4 45 01 82 በመደወል እና በአካል ተገኝቶ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

      

  አድራሻ በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን /ከተማ //ቤት ገላን

 

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን /ከተማ //ቤት

 

Save Tender