በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 9 ፋይናንስ ጽ/ቤት የሚከተሉትን ግብዓቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 9 ፋይናንስ ጽ/ቤት የሚከተሉትን ግብዓቶች 1. አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች 2. የጽዳት እቃ 3. የደንብ ልብስ 4. የመኪና (የተሽከርካሪ )ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ።