በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የም/ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት በዞኑ ስር ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2019 ዓ.ም በጀት የመጀመሪያ ዙር ግዥ፣
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የምስራቅ ባሌ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት በዞኑ ስር ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2017 በጀት የመጀመሪያ ዙር ግዥ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።