በደ/ቡ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/ በቤንች ሸኮ ዞን በሼይ ቤንች ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት የመኪና መለዋወጫ ዕቃ ከነ ሰርቪስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡
የደቡብ ቤንች ወረዳ ፋይናንስ/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴ/ር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ባለ ሁለት እግር ተሽከርካሪ ከአቅራቢዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡