Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት
  • Address ገላን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 4 45 01 82
  • Website
  • Deadline26 Nov 2024, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Textile, Garment & Leather

በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት በ2017 የበጀት አመት ለክ/ ከተማው ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የስፖርት ትጥቆች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን /ከተማ //ቤት 2017 የበጀት አመት ለክ/ ከተማው ወጣቶችና ስፖርት /ቤት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የስፖርት ትጥቆች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በዚህም መሰረት ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት /መረጃዎች በማቅረብ/በጨረታ እንዲሳተፍ ይጋብዛል።

  1. በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የንግድ ምዝገባ ምስከር ወረቀት፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ
  2. የአቅራቢ ስም ዝርዝር ተርታ የተመዘገቡና ምስክር ወረቀት ያላቸው፣
  3. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin/ ተመዝጋቢ የሆነ
  4. የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ክሊራንስ ማቅረብ ይኖርባችኋል
  5. ተጫራቾች የጨረታው ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይ የስራ ቀናት እና በሥራ ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 1,500.00 (አንድ አምስት መቶ) ብር ገላን /ከተማ ገቢዎች /ቤት በመክፈል ሰነዱን ከገላን ከተማ ገንዘብ /ቤት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን የዋጋ ማቅረቢያ ዝርዝር (ሰነድ ዋና እና ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ /በፖስታ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይ የስራ ቀናት እና በሥራ ሰዓት በገላን /ከተማ //ቤት ባዘጋጀነው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡
  7. ጨረታው 16ኛው ቀን 4:00 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ (ተዘግቶ) ልከ በዚሁ ቀን 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በገላን /ከተማገ//ቤት ውስጥ ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የማይገኙ ከሆነ ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም ፡፡ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡
  8. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 20,000.00 (ሃያ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስያዝ ይኖርባችኋል፡፡
  9. ተጫራቾች ጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10 % በማስያዝ ውል መዋዋል ይጠበቅባቸዋል፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ በተገለፀላቸው ቀን ቀርበው ውል ካልፈፀሙና የውል ማስከበሪያ ካላስያዙ የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኦ(CPO) ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በጨረታው ሰነድ ላይ የተገለጹትን ማንኛውንም ሁኔታዎች መለወጥ ወይም ማሻሻል ወይም ጨረታውን ትቻለሁ ማለት አይችልም፡፡
  12. የመንግስትን የፋይናንስ ህግ እና መመሪያን የሚጥስ ማንኛውም ነገር ተቀባይነት የለውም ፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተገለፀው መሰረት የተጫረተበት ዕቃ ናሙና “Sample” ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል ፡፡
  14. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114450182 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

     አድራሻ፡- በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን /ከተማ //ቤት

 

የሸገር  ከተማ  አስተዳደር  የገላን  ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት

Save Tender