በምስራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በጉቶ ጊዳ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት እና በጉቶ ጊዳ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ የሚገኙትን የተቆራረጡ ብረታ ብረቶችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
በምስራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ ጉቶ ጊዳ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት እና በጉቶ ጊዳ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ የሚገኙትን የተቆራረጡ ብረታ ብረቶችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡
1 በዘርፉ 2018 ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለው እና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡ የዘመኑ፤ ግብር፤ የከፈሉ፤ ለተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ
2 ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ከ 19/12/2018ዓ.ም እስከ 5/13/2018ዓ.ም ድረስ የማይመለስ ብር 150 (መቶ ሃምሳ ብር) ከፍለው ከጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 መግዛት ይችላሉ፡፡
3 ተጫራቾች ከሙስና የፀዱ መሆን አለባቸው።
4 ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና 20,000 (ሃያ ሽህ ብር) ከታወቀ ባንከ ተረጋግጦ ሲፒአ ከጨረታው ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
5 ተጫራቾች የዕቃዎቹን ዋጋ ዝርዝር የተጠየቀውን "Specification" ሳይለውጡ የጨረታ ማወዳደሪያ በቀረበው ሠነድ ላይ ዋጋው በመሙላት ስማቸውን፣ፊርማቸውንና አድራሻቸውን በማስፈር የጨረታ ዶክመንታቸውን ታሽጎ በአንድ ትልቅ ፖስታ ታሽጎ እስከ 4/1/2019 ዓ.ም ድረስ በቢሮ ቁጥር 1 በተዘጋጀው ሣጥን ጨረታው ከመዘጋቱ ከ5፡30 ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
6 ጨረታ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4/1/2019 ዓም.ከሣዓት በኋላ በ7፡ 30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ይሁን እንጂ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም፡፡
7 የጨረታው ሣጥን ከታሸገ ወይም ከተከፈተ በኋላ የሚቀርብ ማንኛውም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
8 የጨረታ አሸናፊ ተጫራቾች ዕቃዎቹን ከውል ሰጪው መ/ቤት ጋር በሚያደረገው የውል ስምምነት መሠረት በ 5 ቀን ውስጥ ይኖርበታል፡፡
9 መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ስልክ ቁጥር 0576602540
የምስራቅ ወስጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
