Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት
  • Address ገላን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 4 45 01 82
  • Website
  • Deadline15 Sep 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Priceብር 1500.00 (አንድ ሺ አምስት መቶ ብር)
  • opening dateበዚሁ ቀኑ 4፡30
  • Categories

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን ከ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት በ2019 የበጀት አመት ለገላን ከ/ከተማ ለማዘጋጃ ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውሉ ማሸነሪዎች እና መኪኖች አወዳድሮ ማስጠገን ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለጸውን መመሪያ መረጃዎች በማቅረብ/ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፍ ይጋብዛል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን /ከተማ //ቤት 2019 የበጀት አመት ለገላን ከከተማ ለማዘጋጃ /ቤት አገልግሎት የሚውሉ ማሸነሪዎች እና መኪኖች አወዳድሮ ማስጠገን ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለጸውን መመሪያ መረጃዎች በማቅረብ/ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፍ ይጋብዛል፡፡

1-    በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡

2-    አቅራቢዎች ዝርዝር ተርታ የተመዘገቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ምስከር ወረቀት ያላቸው፤

3-    ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር Tin/ተመዝጋቢ የሆነ፤

4-    የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ከሊራንስ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡

5-    ከትራንስፖርት ቢሮ የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ (ሰርተፊኬት) እና ደረጃ 2(ሁለት) ፍቃድ ያለው መረጃ ማቅረብ የሚችል

6-    መስሪያ ቤቱ በሚፈልግበት ቦታ (መኪና ወይም ማሽነሪዎቹ ተበላሽቶ የቆሙበት ቦታ) ሄዶ መጠገን ወይም መስራት የሚችል

7-    ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት ( 15 ተከታታይ የስራ ቀናት እና በስራ ሰዓት ለያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 1500.00 (አንድ አምስት መቶ ብር) በአካውንት ቁጥር 1064934721214 በማስገባት በገላን /ከተማ ገቢዎች ባለስልጣ /ቤት በመክፈል ሰነዱን ከገላን /ከተማ //ቤት መውሰድ ይችላሉ ::

8-    ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን የዋጋ ማቅረቢያ ዝርዝር (ሰነድ ዋና እና ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ በፖስታ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይየስራ ቀናት ድረስ በገላን /ከተማ //ቤት ባዘጋጀነው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡

9-    ጨረታው 16ኛው ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ (ተዘግቶ ልክ በዚሁ ቀኑ 430 ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በገላን /ከተማ //ቤት ውስጥ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የማይገኙ ከሆነ ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም፡፡

10-                       ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 50,000 (አምሳ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡

11-                       ተጫራቾች ጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10% በማስያዝ ውል መዋዋል ይጠበቅባቸዋል ፡፡

12-                       ተጫራቾች የጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ ውል ካልፈፀሙና የውል ማስከበሪ ካላስያዙ የጨረታ ማስከበሪያ ለመንግስት ገቢ ይሆናል ፡፡

13-                       ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከተከፈተ ቦኋላ በጨረታው ሰነድ ለይ የተገለጹትን ማንኛውንም ሁኔታዎች መለወጥ ወይም ማሻሻል ወይም ጨረታውን ትቻለው ማለት አይችልም፡፡

14-                       የመወዳደሪያ በጨረታ ሰነዱ በተዘረዘረው መሠረት ተሞልቶ መቅረብ ይኖርበታል ፡፡

15-                       /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

16-                       ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 011 4 45 01 82 (09-23 57 49 41 በመደወል እና በአካል ተገኝቶ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ድራሻ፡- በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን /ከተማ //ቤት/ገላን

 

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገሳን /ከተማ //ቤት

Save Tender