Tender Detail

Tender Details

  • Company በኮ/ቀ/ክ/ ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
  • Address ካራ ቆሬ ወደመደኃኒዓለም ቤተክርስቲያን መሄጃ ፖሊስ ጣቢያውን አለፍ ብሎ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0113695428
  • Website
  • Deadline10 Sep 2026, 9:30 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price200 ብር /መቶ ብር/
  • opening dateበ4፡ 00 ሰዓት
  • Categories

በኮ/ቀ/ ኪ/ ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 01/2019

ኮ/ቀ/ ኪ/ ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1. የደንብ ልብስ
  • ሎት 2. አላቂ የቢሮ እቃዎች
  • ሎት 3. የህትመት ስራ
  • ሎት 4. የህክምና እቃዎች
  • ሎት 5. አላቂ የትምህርት እቃዎች
  • ሎት 6. የጽዳት እቃዎች
  • ሎት 7. የት/ት መሳሪያዎች (መጽሀፍት) መግዣ
  • ሎት 8. ፕላት ማሸነሪ
  • ሎት 9. የተገጣጣሚ እና ቁሳቁስ መግዣ
  • ሎት 10. ኤሌክትሮኒከስ ጥገና
  • ሎት 11. የተገጣጣሚ እና ቁሳቁስ ጥገና
  • ሎት 13. የጉልበት እና የትራንስፖርት
  • ሎት 15. ልዩ ልዩ ክፍያዎች

በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቶች መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. ተጫራቾች ከስራው ዘርፍ ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው የዘመኑ ግብር መከፈላቸውን የሚገልጽ ወቅታዊ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. ት/ቤቱ በሚሸጠው ሰነድ ላይ የሚፈለግባችሁን በመሙላት እና በፖስታ በማሸግ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በተለያየ ፖስታ በማሸግ በኮ/ቀ/ከ/ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግዥ ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅበታል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት በየሎቱ የማይመለስ 200 ብር /መቶ ብር/ ከፍለው መውሰድ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታዎች ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ /CPO/ የብር መጠን በየሎት ለእያንዳንዱ ሎት ማስያዝ አለባቸው፡፡
ሎት 1. 21,000
ሎት 2. 25,000
ሎት 3. 2,000
ሎት 4. 1,000
ሎት 5. 17,000
ሎት 6. 20,000
ሎት 7. 15,000
ሎት 8. 15,000
ሎት 9. 15,000
ሎት 10. 1,500
ሎት 11. 10,000
ሎት 13. 6,000
ሎት 15. 3,000
  1. በጥቃቅን አነስተኛ ተቋማት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በጨረታ ማስከበሪያ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ካደራጀው ተቋም በኃላፊ ብቻ የተፈረመ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ሲኖረው በስራ ሂደት የሚፈረም ደብዳቤ ተቀባይነት የለውም፡፡
  2. ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበት የእቃ ናሙና በተመረጡ ሎት እና ሌሎች ናሙና ማቅረቢያ ዘዴ ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የኤሌክትሮኒክስ ጥገና እና የቁሳቁስ ጥገና ላይ አሸናፊ የሚሆኑት ውላችን የአንድ ዓመት መሆኑ ይታወቅ፡፡
  4. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ በ11ኛው ቀን በ3፡30 ታሽጎ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግዥ ክፍል ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜ እና አክራሪ የበዓላት ቀን የሚውል ከሆነ ቀኑን አሳልፈን የምንከፍት መሆኑን ማወቅ አለባቸው፡፡
  6. መስ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል /በሙሉ/ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፦ ካራ ቆሬ ወደ ረጲ መደሃኒያለም ቤተክርስቲያን መሄጃ ፖሊስ ጣቢያውን አለፍ ብሎ የሚገኘው ት/ቤት

ተጨማሪ መረጃ፡- 0113695428 / 0113695841/

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አስተዳደር ህንጻ 1ኛ ወለል ግዥ ቢሮ ቁጥር 9፡፡

በኮ/ቀ/ ክ/ ከተማ የወረዳ 02 የህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት

Save Tender