Tender Detail

Tender Details

  • Company የሰንዳፋ በኬ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት
  • Address ሰንዳፋ በኬ ከተማ አስተዳደር ዳሽን ባንከ ፊት ለፊት ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116860068
  • Website
  • Deadline21 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-02-21 00:00:00
  • Categories Generators

የሰንዳፋ በኬ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅቱ የማይጠቀምበት የሚያገለግሉ እና የማያገለግሉ ጀኔረተሮች አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ

የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሰንዳፋ በኬ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅቱ የማይጠቀምበት የሚያገለግሉ እና የማያገለግሉ ጀኔረተሮች አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጸለን፡፡

የመሥሪያ ቤት አድራሻ በሰንደፋ በኬ ከተማ አስተዳደር ዳሽን ባንክ ፊት ለፊት በሰንዳፋ በኬ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት በመቅረብ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር ብቻ) በመፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስር የሥራ ቀናት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

1.     ተጫራቾች ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ቲን ቁጥር ያላቸው አንዲሁም የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ተመዝጋቢና ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2.     የጨረታ ሠነዱን መግዛት የሚቻለው ዘወትር በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 230-630 እና ከሰዓት 730-1100 ሰዓት ብቻ ነው

3.     የንብረቶቹን ሁኔታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስር (10) ቀን ዘወትር በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 230-630 እና ከሰዓት 730-100 ሰዓት ድረስ ጀኔረተሩ በሚገኝበት ቦታ ማየት ይችላሉ፡፡

4.     ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ አንደኛ (11) ቀን እንድታቀርቡ እናሳውቃለን፡፡

5.     ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ አንደኛ ቀን ከጠዋቱ 400 ተዘግቶ በዕለቱ 430 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6.     ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ጨረታ መነሻ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ C.P.O በማዘጋጀትና ዋጋ ማቅረቢያው ኤንቨሎፕ ውስጥ በመከተት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7.     /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ው።

 

ስልክ ቁጥር 0116860068

 

የሰንዳፋ በኬ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት

 

Save Tender