Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት
  • Address ገላን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 4 45 01 82
  • Website
  • Deadline10 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price2000.00
  • opening date2025-10-10 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን ክ/ከተማ ገ/ጽ/ቤት ለ2ኛ (ለሁለተኛ) ጊዜ በ2018 የበጀት አመት ለገላን ክ/ከተማ አገልግሎት የሚውሉ ኮድ -3 አውቶሞቢልና ኮድ-3 ፒካፕ (pik-up) መኪና በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።


 

2 (ሁለተኛ) ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

ሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን /ከተማ //ቤት 2 (ለሁለተኛ) ጊዜ 2018 የበጀት አመት ላን /ከተማ አገልግሎት የሚውሉ ኮድ -3 አውቶሞቢልና ኮድ-3 ፒካፕ (pik-up) መኪና በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለጸውን መመሪያ መረጃዎች በማቅረብ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፍ ይጋብዛል፡፡

    1. በዘረፉ ህጋዊ የታደሰ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ።
    2. አቅራቢዎች ዝርዝር ተርታ የተመዘገቡና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ምስክር ወረቀት ያላቸው፣
    3. ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin/ ተጋቢ የሆነ።
    4. የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ሊራንስ ማቅረብ ይኖርባችኋል።
    5. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታውቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይ የስራ ቀናት እና በስራ ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 2000.00 (ሁለት ) ብር በገላን /ከተማ ገቢዎች ባለስልጣ /ቤት በመፈል ሰነዱን ከገላን /ከተማ //ቤት መውሰድ ይችላሉ ፡፡
    6. ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን የዋጋ ማቅረቢያ ዝርዝር (ሰነድ) ዋና እና ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ/ በፖስታ/በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት (15) ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በገላን /ከተማ //ቤት ባዘጋጀነው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል
    7. ጨረታው 16ኛው ቀን 400 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሽጎ ተዘግቶ ልክ በዚሁ ከቀኑ 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በገላን /ከተማ //ቤት ውስጥ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል። ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የማይገኙ ከሆነ ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም።
    8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 30,000 (ሰላሳ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማስያዝ ይኖርባችዋል
    9. ተጫራቾች ጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቻው በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10 % በማስያዝ ውል መዋዋል ይጠበቅባቸዋል፡፡
    10. ተጫራቾች የጨረታውን አሸናፊነቱ ከተገለፀላቸው በኋላ ውል ካልፈፀሙና የውል ማስከበሪያ ካላስያዙ የጨረታ ማስከበሪያ ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡
    11. ማንኛውም ተጫራች በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተገለፀው መሰረት የተጫረቱበት ዕቃ ናሙና /Sample/ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል ፡፡
    12. ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በጨረታው ሰነድ ላይ የተገለጹትን ማንኛውንም ሁኔታዎች መለወጥ ወይም ማሻሻል ወይም ጨረታውን ትቻለው ማለት አይችልም፡፡
    13. የመወዳደሪያ በጨረታ ሰነዱ በተዘረዘረው መሠረት ተሞልቶ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
    14. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
    15. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 4 45 01 82 በመደወል እና በአካል ተገኝቶ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

አድራሻ:- በሸገር ከተማ አስተዳደር የገላን /ከተማ //ቤት ገላን

 

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ የገላን /ከተማ //ቤት

 

Save Tender