Tender Detail

Tender Details

  • Company የመቐለ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት
  • Address መቐለ : ትግራይ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0344407335
  • Website
  • Deadline02 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Chemicals And Reagents

የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2017 በጀት አመት የሚያገለግል የውሃ ማጣርያ ኬሚካል (ክሎሪን) ግዢ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል።


የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የመቐለ ውሃ አገልግሎት /ቤት 2017 በጀት አመት የሚያገለግል የውሃ ማጣርያ ኬሚካል (ክሎሪን) ግዢ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል።

  1. የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው
  2. ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ
  3. የጨረታው ዶክሜንት የማይመለስ 500 (አምስት መቶ) በመክፈል መቐለ ውሃ አግልግሎት /ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክሜንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር G1-02 መግዛት ይችላሉ
  4. የጨረታ ዶከሜንቱን ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 2017 / 400 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ።
  5. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15ኛው ቀን 2017 / 400 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 430 ተጫራች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። እሁድ ወይም የህዝባዊ በአል ከሆነ ደግሞ ቀጥሎ ባለው ቀን 400 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 430 ተጫራች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  6. ሁሉም ተጫራቶች 40,000.00 /አርባ ብር/የጨረታ ማስከበርያ በጥረ ገንዘብ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ እና በባንክ የተረጋገጠ ሌተርኦፍ ክረዲት ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል
  7. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ ዶክሜንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ ኣለባቸው፡፡
  8. በዶክሜንቱ ከተሰጠው ስፔስፍኬሸን ውጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም፡፡
  9. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበርያ ካሸነፈው ዋጋ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ጋራንቲ ዋስትና የውል ማስከበርያ (Performance bond guarantee) 10%, ውል አስሮ በዶከሜንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል
  10. በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛባት ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታው ውጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዢ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ
  11. ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣው የጨረታ ዶከሜንት ተቀባይነት የለውም።
  12. ጨረታ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ 40 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው።
  13. /ቤቱ ጨረታው እንደ አስፈላጊነቱ ከያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  14. የሚቀርበው ጨረታ ዶክሜንት
    1. ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም
    2. ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል።
  15. /ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊር የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ ፡- ትግራይ መቐስ መቐስ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ስልክ ቁጥር ፡- 0344407335 /0914755845

 

በት/ክ/መ/አስተዳደር የመቅ ውሃ አቅርቦት አገልግሎት ጽ/ቤት

Save Tender